Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




መዝሙር 105:29 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

29 ውሃቸውን ወደ ደም ለወጠ፤ ዓሦቻቸውንም ፈጀ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

29 ውኃቸውን ወደ ደም ለወጠ፥ ዓሦቻቸውንም ገደለ።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

29 የወንዞቻቸውንም ውሃ ወደ ደም ለወጠ፤ ዓሣዎቻቸውንም ሁሉ ገደለ።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

29 በሥ​ራ​ቸ​ውም አነ​ሣ​ሱት ቸነ​ፈ​ርም በላ​ያ​ቸው በዛ።

参见章节 复制




መዝሙር 105:29
5 交叉引用  

ወንዞቻቸውን ወደ ደም ለወጠ፤ ከጅረቶቻቸውም መጠጣት አልቻሉም።


በመጣሁ ጊዜ ለምን በዚያ ሰው አልነበረም? በተጣራሁስ ጊዜ የሚመልስ ሰው እንዴት በዚያ ታጣ? ስለ እናንተ ወጆ ለመክፈል ክንዴ ዐጥራ ነበርን? እናንተንስ ለማዳን ኀይል አነሰኝን? እነሆ፤ በተግሣጼ ባሕሩን አደርቃለሁ፤ ወንዞችን ምድረ በዳ አደርጋለሁ፤ ዓሦቻቸው ውሃ በማጣት ይሸታሉ፤ በጥማትም ይሞታሉ።


ሁለተኛው መልአክ ጽዋውን በባሕር ላይ አፈሰሰ፤ ባሕሩም እንደ ሞተ ሰው ደም ሆነ፤ በባሕሩ ውስጥ የሚኖሩ ሕይወት ያላቸው ነገሮች ሁሉ ሞቱ።


跟着我们:

广告


广告