መዝሙር 102:17 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም17 እርሱ ወደ ችግረኞች ጸሎት ይመለከታል፤ ልመናቸውንም አይንቅም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)17 ጌታ ጽዮንን ይሠራታልና፥ በክብሩም ይገለጣልና። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም17 የድኾችን ጸሎት ይሰማል፤ ልመናቸውንም አይንቅም። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)17 የእግዚአብሔር ይቅርታው ግን ከዘለዓለም እስከ ዘለዓለም በሚፈሩት ላይ፥ ጽድቁም በልጅ ልጆች ላይ ነው፤ 参见章节 |