Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ምሳሌ 7:25 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

25 ልባችሁን ወደ መንገዷ አታዘንብሉ፤ ወደ ስሕተት ጐዳናዋም አትግቡ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

25 ልብህ ወደ መንገድዋ አያዘንብል በጎዳናዋ አትሳት።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

25 እንደዚህ ዐይነትዋ ሴት ልብህን እንድትማርክ አታድርጋት፤ የእርስዋንም መንገድ በመከተል አትሳሳት።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

25 ልብህ ወደ መንገድዋ አያዘንብል፤ በጎዳናዋ አትሳት።

参见章节 复制




ምሳሌ 7:25
10 交叉引用  

እንደ ጠፋ በግ ተቅበዘበዝሁ፤ ትእዛዞችህን አልረሳሁምና፣ ባሪያህን ፈልገው።


ከተግሣጽ ጕድለት የተነሣ ይሞታል፤ ከቂልነቱ ብዛት መንገድ ይስታል።


መንገድህን ከርሷ አርቅ፤ በደጃፏም አትለፍ፤


ውበቷን በልብህ አትመኝ፤ በዐይኗም አትጠመድ።


አዋርዳ የጣለቻቸው ብዙ ናቸው፤ የገደለቻቸውም ስፍር ቍጥር የላቸውም።


በዚያ የሚያልፉትን፣ መንገዳቸውን ይዘው የሚሄዱትን ትጣራለች።


እኛ ሁላችን እንደ በጎች ተቅበዝብዘን ጠፋን፤ እያንዳንዳችንም በየመንገዳችን ነጐድን፤ እግዚአብሔርም፣ የሁላችንን በደል በርሱ ላይ ጫነው።


እኔ ግን እላችኋለሁ፤ ሴትን በምኞት ዐይን የተመለከተ ሁሉ በልቡ ከርሷ ጋራ አመንዝሯል።


跟着我们:

广告


广告