7 አዛዥ የለውም፤ አለቃም ሆነ ገዥ የለውም፤
7 አለቃና አዛዥ ገዢም ሳይኖራት
7 ጒንዳኖች መሪ፥ አለቃ፥ ወይም ገዢ የላቸውም፤
7 ጌታ ሳይኖረው፥ መሰማርያ ሳይኖረው፥ የሚያሠራውም ሳይኖረው፥
“ለአንበሳዪቱ ዐድነህ ግዳይ ታመጣለህን? የተራቡ የአንበሳ ግልገሎችንስ ታጠግባለህን?
አንበጦች ንጉሥ የላቸውም፤ ሆኖም ቅደም ተከተል ይዘው ይጓዛሉ፤
ሆኖም ግን በበጋ ምግቡን ያከማቻል፤ በመከርም ወቅት ቀለቡን ይሰበስባል።