ምሳሌ 6:33 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም33 መደብደብና ውርደት ዕጣው ነው፤ ኀፍረቱም ከቶ አይወገድም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)33 ቁስልንና ውርደትን ያገኛል፥ ስድቡም አይደመሰስም። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም33 ውርደትና ድብደባ ይደርስበታል፤ ሁልጊዜም እንደ ተዋረደ ይኖራል። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)33 ቍስልንና ውርደትን ያገኛል፥ ስድቡም ለዘለዓለም አይደመሰስም። 参见章节 |