Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ምሳሌ 6:22 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

22 በምትሄድበት ሁሉ ይመሩሃል፤ በምትተኛበት ጊዜ ይጠብቁሃል፤ በምትነቃበት ጊዜም ያነጋግሩሃል።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

22 ስትሄድም ይመሩሃል፥ ስትተኛ ይጠብቁሃል፥ ስትነሣ ያነጋግሩሃል።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

22 እነርሱም በጒዞህ ይመሩሃል፤ ስትተኛም ይጠብቁሃል፤ ስትነቃም ያነጋግሩሃል።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

22 ስትሄድም ይመራሃል፤ ከአንተም ጋር ይኖር ዘንድ ውሰደው። ስትተኛ ይጠብቅሃል፤ ስትነሣም ያነጋግርሃል።

参见章节 复制




ምሳሌ 6:22
12 交叉引用  

አንተን እንዳልበድል፣ ቃልህን በልቤ ሰወርሁ።


ቃልህን አሰላስል ዘንድ፣ ዐይኔ ሌሊቱን ሙሉ ሳይከደን ያድራል።


ምስክርነትህ ለእኔ ደስታዬ ነው፤ መካሪዬም ነው።


በእንግድነቴ አገር፣ ሥርዐትህ መዝሙሬ ናት።


ጕልማሳ መንገዱን እንዴት ያነጻል? በቃልህ መሠረት በመኖር ነው።


አቤቱ፤ ሕግህን ምንኛ ወደድሁ! ቀኑን ሙሉ አሰላስለዋለሁ።


ከሰዎች ተግባር፣ በከንፈርህ ቃል፣ ከዐመፀኞች መንገድ፣ ራሴን ጠብቄአለሁ።


በየአቅጣጫው የከበበኝን፣ አእላፍ ሕዝብ አልፈራም።


ብርሃንህንና እውነትህን ላክ፤ እነርሱ ይምሩኝ፤ ወደ ተቀደሰው ተራራህ፣ ወደ ማደሪያህ ያድርሱኝ።


የመለየት ችሎታ ይጋርድሃል፤ ማስተዋልም ይጠብቅሃል።


跟着我们:

广告


广告