Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ምሳሌ 31:18 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

18 ሥራዋ ትርፋማ መሆኑን ታስተውላለች፤ በሌሊትም መብራቷ አይጠፋም።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

18 ማትረፍዋን ታስተውላለች፥ መብራትዋ በሌሊት አይጠፋም።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

18 የምትሠራው ሁሉ ዋጋ እንዳለው ታውቃለች፤ ማታም ስትሠራ ስለምታመሽ መብራትዋ አይጠፋም፤

参见章节 复制




ምሳሌ 31:18
8 交叉引用  

ቀን በሐሩር ሌሊት በቍር ተቃጠልሁ፤ እንቅልፍም በዐይኔ አልዞር አለ፤


ልጆቹ ቢከበሩ አያውቅም፤ ቢዋረዱም አያይም።


የዕለት ጕርስ ለማግኘት በመጣር፣ ማልዳችሁ መነሣታችሁ፣ አምሽታችሁም መተኛታችሁ ከንቱ ነው፤ እርሱ ለሚወድዳቸው እንቅልፍን ያድላልና።


ብርታትን ታጥቃ ሥራዋን ታከናውናለች፤ ክንዶቿም ለሥራ ብርቱ ናቸው።


በእጇ እንዝርት ትይዛለች፤ በጣቶቿም ዘንጉን ታሾራለች።


ወንድሞች ሆይ፤ ጥረታችንንና ድካማችንን ታስታውሳላችሁ፤ በማንም ላይ ሸክም እንዳንሆን ሌሊትና ቀን እየሠራን የእግዚአብሔርን ወንጌል ሰበክንላችሁ።


跟着我们:

广告


广告