Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ምሳሌ 27:5 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

5 የተገለጠ ዘለፋ፣ ከተደበቀ ፍቅር ይሻላል።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

5 ግልጽ ተግሣጽ ከተሰወረ ፍቅር ይሻላል።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

5 በግልጽ የሚነገር ተግሣጽ ከተሰወረ ፍቅር ይሻላል።

参见章节 复制




ምሳሌ 27:5
5 交叉引用  

ሸንጋይ አንደበት ካለው ይልቅ፣ ሰውን የሚገሥጽ ውሎ ዐድሮ ይወደዳል።


“ ‘ወንድምህን በልብህ አትጥላው፤ የበደሉ ተካፋይ እንዳትሆን ባልንጀራህን በግልጽ ገሥጸው።


“ወንድምህ ቢበድልህ ሄደህ አንተና እርሱ ብቻ ሆናችሁ ጥፋቱን ንገረው። ቢሰማህ፣ ወንድምህን እንደ ገና የራስህ ታደርገዋለህ።


ተግባራቸው እንደ ወንጌል እውነት አለመሆኑን በተረዳሁ ጊዜ፣ በሁሉም ፊት ኬፋን እንዲህ አልሁት፤ “አንተ አይሁዳዊ ነህ፤ ሆኖም በአሕዛብ ሥርዐት እንጂ በአይሁድ ሥርዐት አትኖርም፤ ታዲያ አሕዛብ የአይሁድን ሥርዐት እንዲከተሉ እንዴት ታስገድዳቸዋለህ?


ሌሎች አይተው እንዲጠነቀቁ ኀጢአት የሚሠሩትን በጉባኤ ፊት ገሥጻቸው።


跟着我们:

广告


广告