ምሳሌ 24:17 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም17 ጠላትህ ሲወድቅ ደስ አይበልህ፤ ሲሰናከልም ልብህ ሐሤት አያድርግ፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)17 ጠላትህ ቢወድቅ ደስ አይበልህ፥ በመሰናከሉም ልብህ ሐሤት አያድርግ፥ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም17 ጠላትህ ሲሰናከል ደስ አይበልህ፤ በሚወድቅበትም ጊዜ ሐሤት አታድርግ፤ 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)17 ጠላትህ ቢወድቅ ደስ አይበልህ፥ በመሰናከሉም አትታበይ። 参见章节 |