Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ምሳሌ 23:8 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

8 የበላሃት ትንሿ እንኳ ታስመልስሃለች፤ የምስጋና ቃልህንም ከንቱ ታደርጋለህ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

8 የበላኸውን መብል ትተፋዋለህ፥ ያማረውንም ቃልህን ታጠፋዋለህ።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

8 የበላኸውን እንኳ ትተፋዋለህ፤ እርሱን በማቈላመጥ የተናገርከውም ቃል ከንቱ ይሆናል።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

8 የበላኸውን ትተፋለህ፥ ያማረውንም ቃልህን ታጠፋለህ።

参见章节 复制




ምሳሌ 23:8
4 交叉引用  

የዋጠውን ሀብት ይተፋል፤ እግዚአብሔርም መልሶ ከሆዱ ያወጣዋል።


ከሞኝ ጋራ አትነጋገር፤ የቃልህን ጥበብ ያንኳስሳልና።


ማር ስታገኝ በልክ ብላ፤ ከበዛ ያስመልስሃል።


ወንድሞችህና የገዛ ቤተ ሰብህ፣ እነርሱ እንኳ አሢረውብሃል፣ በአንተም ላይ ይጮኻሉ፤ በመልካም ቢናገሩህም እንኳ አትመናቸው።


跟着我们:

广告


广告