ምሳሌ 23:6 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም6 የሥሥታምን ምግብ አትብላ፤ ጣፋጭ መብሉም አያስጐምጅህ፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)6 የንፉግን ሰው እንጀራ አትብላ፥ ጣፋጩ መብልም አይመርህ፥ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም6 የስስታምን እንጀራ አትብላ፤ የሚያቀርብልህም ጥሩ ምግብ አያስጐምጅህ፤ 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)6 ከስስታም ሰው ጋር አትመገብ፥ ምግቡንም አትመኝ፤ 参见章节 |