ምሳሌ 23:16 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም16 ከንፈሮችህ ትክክሉን ቢናገሩ፣ ውስጣዊ ሁለንተናዬ ሐሤት ያደርጋል። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 ከንፈሮችህም በቅን ቢናገሩ ኩላሊቶቼ ደስ ይላቸዋል። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም16 ትክክለኛ ቃል በምትናገርበት ጊዜ ኲራት ይሰማኛል። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 በከንፈሮችህ ቃሌ ብትኖር ለከንፈሮቼ የቀኑ ይሆናሉ። 参见章节 |