ምሳሌ 22:27 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም27 የምትከፍለው ካጣህ፣ የምትተኛበት ዐልጋ ከሥርህ ይወሰድብሃል። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)27 መክፈል ባትችል፥ ለምን የምትተኛበት አልጋ ይወሰድብሃል? 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም27 መክፈል ባትችል የምትተኛበት አልጋ እንኳ ሳይቀር ያለህ ንብረት ሁሉ ይወስድብሃል። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)27 የምትከፍለው ባይኖርህ፥ ምንጣፍህን ከጎንህ ይወስዱብሃልና። 参见章节 |