ምሳሌ 20:21 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም21 ከጅምሩ ወዲያው የተገኘ ርስት፣ በመጨረሻ በረከት አይኖረውም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)21 በመጀመሪያ ፈጥኖ የተከማቸ ርስት ፍጻሜው አይባረክም። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም21 በመጀመሪያ ያለ ድካም በቀላሉ የሚገኝ ሀብት በመጨረሻ አይባረክም። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)21 አስቀድሞ ለርስት የሚቸኩል፥ በፍጻሜው አይባረክም። 参见章节 |