ዘኍል 8:6 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም6 “ሌዋውያኑን ከእስራኤላውያን መካከል ለይተህ በሥርዐቱ መሠረት አንጻቸው። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)6 “ከእስራኤል ልጆች መካከል ሌዋውያንን ወስደህ አንጻቸው። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም6 “ከቀሩት የእስራኤል ሕዝብ መካከል ሌዋውያንን ለይተህ እንዲነጹ አድርግ፤ 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)6 “ከእስራኤል ልጆች መካከል ሌዋውያንን ወስደህ አንጻቸው። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)6 ከእስራኤል ልጆች መካከል ሌዋውያንን ወስደህ አንጻቸው። 参见章节 |