ዘኍል 33:31 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም31 ከምሴሮት ተነሥተው በብኔያዕቃን ሰፈሩ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)31 ከሞሴሮትም ተጉዘው በብኔያዕቃን ሰፈሩ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም31 ከሞሴሮት ተነሥተው በመጓዝ በቤኔያዕቃን ሰፈሩ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)31 ከመሱሩትም ተጕዘው በብንያቅን ሰፈሩ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)31 ከሞሴሮትም ተጕዘው በብኔያዕቃን ሰፈሩ። 参见章节 |