ዘኍል 33:23 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም23 ከቀሄላታ ተነሥተው በሻፍር ተራራ ሰፈሩ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)23 ከቀሄላታም ተጉዘው በሻፍር ተራራ ሰፈሩ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም23 ከቀሄላታ ተነሥተው በመጓዝ በሼፈር ተራራ ሰፈሩ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)23 ከመቄላትም ተጕዘው በሳፋር ሰፈሩ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)23 ከቀሄላታም ተጕዘው በሻፍር ተራራ ሰፈሩ። 参见章节 |