Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ነህምያ 12:21 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

21 ከኬልቅያስ፣ ሐሸብያ፤ ከዮዳኤ፣ ናትናኤል።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

21 ከሒልቂያ ሐሻብያ፥ ከይዳዕያ ናትናኤል።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

21 ከኬ​ል​ቅ​ያስ ሐሳ​ብያ፥ ከኢ​ዳ​ዕያ ናት​ና​ኤል።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

21 ከኬልቅያስ ሐሸብያ፥ ከዮዳኤ ናትናኤል።

参见章节 复制




ነህምያ 12:21
4 交叉引用  

ወደ ንጉሡም ላኩበት፤ ከዚያም የቤተ መንግሥቱ አዛዥ፣ የኬልቅያስ ልጅ ኤልያቄም፣ ጸሓፊው ሳምናስ፣ ታሪክ መዝጋቢውም የአሳፍ ልጅ ዮአስ ወደ እነርሱ ሄዱ።


ከሰሉ፣ ቃላይ፤ ከዓሞቅ፣ ዔቤር፤


በኤልያሴብ፣ በዮአዳ፣ በዮሐናንና በያዱአ ዘመን የሌዋውያኑ ቤተ ሰብ አለቆችና ካህናቱ፣ በፋርሳዊው በዳርዮስ ዘመነ መንግሥት ተመዝግበው ነበር።


ከይሳኮር የሶገር ልጅ ናትናኤል፤


跟着我们:

广告


广告