Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ነህምያ 11:10 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

10 ከካህናቱ፦ የዮያሪብ ልጅ ዮዳኤ፤ ያኪን፤

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

10 ከካህናቱ፦ የዮያሪብ ልጅ ይዳዕያ፥ ያኪን፥

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

10 ካህናት፦ ይዳዕያ የዩያሪብ ልጅ፥ የያኪን ልጁ፥

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

10 ከካ​ህ​ና​ቱም የዮ​ያ​ሬብ ልጅ ይዳ​እ​ያና ያኪን፤

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

10 ከካህናቱ፥ የዮያሪብ ልጅ ዮዳኤ፥ ያኪን፥

参见章节 复制




ነህምያ 11:10
9 交叉引用  

የስምዖን ልጆች፦ ይሙኤል፣ ያሚን፣ ኦሃድ፣ ያኪን፣ ጾሐርና ከከነዓናዊቷ ሴት የተወለደው ሳኡል ናቸው።


ከካህናቱ፦ ዮዳኤ፣ ዮአሪብ፣ ያኪን፤


ካህናቱ፦ ከኢያሱ ቤተ ሰብ የዮዳኤ ዘሮች 973


ስለዚህ መራሕያኑን አልዓዛርን፣ አርኤልን፣ ሸማያን፣ ኤልናታንን፣ ያሪብን፣ ኤልናታን፣ ናታንን፣ ዘካርያስንና ሜሱላምን እንዲሁም መምህራኑን ዮያሪብንና ኤልናታንን አስጠራኋቸው፤


የእግዚአብሔር ቤት አለቃ የአኪጦብ ልጅ፣ የመራዮት ልጅ፣ የሳዶቅ ልጅ፣ የሜሱላም ልጅ፣ የኬልቅያስ ልጅ ሠራያ፤


የእነዚህም አለቃ የዝክሪ ልጅ ኢዮኤል ሲሆን፣ የሐስኑአ ልጅ ይሁዳ የከተማዪቱ ሁለተኛ አውራጃ የበላይ ነበር።


ከዮያሪብ፣ መትናይ፤ ከዮዳኤ፣ ኦዚ፤


ሸማያ፣ ዮያሪብ፣ ዮዳኤ፣


ካህናቱ፦ ከኢያሱ ቤተ ሰብ የዮዳኤ ዘሮች 973


跟着我们:

广告


广告