ሚክያስ 5:15 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም15 ያልታዘዙኝን አሕዛብ፣ በቍጣና በመዓት እበቀላቸዋለሁ።” 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም15 ለእኔ አልታዘዝም ያሉትን መንግሥታት ሁሉ በታላቅ ቊጣዬ እበቀላቸዋለሁ።” 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)15 ባልሰሙም አሕዛብ ላይ በቍጣና በመዓት እበቀላለሁ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)15 ባልሰሙም አሕዛብ ላይ በቍጣና በመዓት እበቀላለሁ። 参见章节 |