ማቴዎስ 27:39 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም39 በመንገድ የሚያልፉትም ራሳቸውን እየነቀነቁ የስድብ ናዳ በማውረድ እንዲህ ይሉት ነበር፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)39 በዚያ የሚያልፉትም ራሳቸውን እየነቀነቁ ይሰድቡት ነበር፤ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም39 በአጠገቡ ያልፉ የነበሩትም ሰዎች በንቀት ራሳቸውን እየነቀነቁ፥ 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)39 የሚያልፉትም ራሳቸውን እየነቀነቁ ይሰድቡት ነበር፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)39 የሚያልፉትም ራሳቸውን እየነቀነቁ ይሰድቡት ነበርና፦ 参见章节 |