Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ማቴዎስ 23:6 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

6 በግብዣ ቦታ የከበሬታ ስፍራ፣ በምኵራብም የመጀመሪያውን መቀመጫ መያዝ፣

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

6 በግብዣ ላይ የክብርን ስፍራ፥ በምኵራብም የክብርን ወንበር፥

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

6 በግብዣ ላይ የክብር ቦታን፥ በምኲራብም የመጀመሪያ መቀመጫን መያዝ ይወዳሉ።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

6 በግብዣም የከበሬታ ስፍራ፥ በምኵራብም የከበሬታ ወንበር፥

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

6 በምሳም የከበሬታ ስፍራ፥ በምኵራብም የከበሬታ ወንበር፥

参见章节 复制




ማቴዎስ 23:6
9 交叉引用  

እርሱም፣ “ምን ትፈልጊያለሽ?” አላት። እርሷም፣ “እነዚህ ሁለት ልጆቼ፣ በመንግሥትህ አንዱ በቀኝህ፣ አንዱ በግራህ እንዲቀመጡ ፍቀድ” አለችው።


እርስ በርሳችሁ በወንድማማች መዋደድ አጥብቃችሁ ተዋደዱ፤ አንዱ ሌላውን ከራሱ በማስበለጥ እርስ በርሳችሁ ተከባበሩ።


ለቤተ ክርስቲያኒቱ ጽፌ ነበር፤ ነገር ግን መሪ መሆን የሚወድደው ዲዮጥራጢስ አይቀበለንም።


跟着我们:

广告


广告