Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ማቴዎስ 22:33 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

33 ሕዝቡም ይህን በሰሙ ጊዜ በትምህርቱ ተደነቁ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

33 ሕዝቡም ይህንን ሰምተው በትምህርቱ ተገረሙ።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

33 ሕዝቡም ይህን በሰሙ ጊዜ በትምህርቱ ተደነቁ።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

33 ሕዝቡም ይህን ሰምተው በትምህርቱ ተገረሙ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

33 ሕዝቡም ይህን ሰምተው በትምህርቱ ተገረሙ።

参见章节 复制




ማቴዎስ 22:33
8 交叉引用  

ይህን ሲሰሙ ተደነቁ፤ ትተዉትም ሄዱ።


ኢየሱስም፣ “የቄሳርን ለቄሳር፣ የእግዚአብሔርን ለእግዚአብሔር ስጡ” አላቸው። እነርሱም በርሱ እጅግ ተደነቁ።


ሰንበትም በደረሰ ጊዜ፣ በምኵራብ ያስተምር ጀመር፤ የሰሙትም ብዙ ሰዎች ተደነቁ። እነርሱም እንዲህ አሉ፤ “ይህ ሰው እነዚህን ነገሮች ከየት አገኛቸው? ይህ የተሰጠው ጥበብ ምንድን ነው? ደግሞም እነዚህ ታምራት እንዴት በእጁ ይደረጋሉ?


የሰሙትም ሁሉ በማስተዋሉና በመልሱ ይደነቁ ነበር።


ሁሉም ስለ እርሱ በበጎ ይናገሩ ነበር፤ ደግሞም ከአንደበቱ በሚወጣ የጸጋ ቃል እየተገረሙ፣ “ይህ የዮሴፍ ልጅ አይደለምን?” ይሉ ነበር።


ጠባቂዎቹም፣ “እንደዚህ ሰው፣ ከቶ ማንም ተናግሮ አያውቅም” ሲሉ መለሱ።


跟着我们:

广告


广告