Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ማርቆስ 9:46 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

46 በገሃነም ትሉ አይሞትም፤ እሳቱ አይጠፋምና።]

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

46 በገሃነም ትሉ አይሞትም እሳቱ አይጠፋምና።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

46 ገሃነም ትሉ የማይሞትበት፥ እሳቱ የማይጠፋበት ስፍራ ነው።]

参见章节 复制




ማርቆስ 9:46
3 交叉引用  

እግርህ ብታሰናክልህ ቍረጣት፤ ሁለት እግር ኖሮህ ወደ ገሃነም ከመጣል፣ ዐንካሳ ሆነህ ወደ ሕይወት መግባት ይሻልሃል፤ [


ዐይንህ ብታሰናክልህ ጐልጕለህ አውጣት፤ ሁለት ዐይን ኖሮህ ወደ ገሃነም ከመጣል፣ አንድ ዐይን ኖሮህ ወደ እግዚአብሔር መንግሥት መግባት ይሻልሃል፤


እርሱም፣ ‘አብርሃም አባት ሆይ፤ ራራልኝ፤ በዚህ ነበልባል እየተሠቃየሁ ስለ ሆነ፣ አልዓዛር የጣቱን ጫፍ ውሃ ነክሮ ምላሴን እንዲያቀዘቅዝልኝ እባክህ ላክልኝ’ እያለ ጮኸ።


跟着我们:

广告


广告