ማርቆስ 15:26 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም26 የክሱ ጽሑፍም፣ የአይሁድ ንጉሥ የሚል ነበር። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)26 የክሱ ጽሑፍም፥ “የአይሁድ ንጉሥ” የሚል ነበር። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም26 ወንጀሉንም ለማመልከት “የአይሁድ ንጉሥ” የሚል ጽሑፍ ተጽፎ ነበር። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)26 የክሱ ጽሕፈትም “የአይሁድ ንጉሥ” የሚል ተጽፎ ነበር። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)26 የክሱ ጽሕፈትም፦ የአይሁድ ንጉሥ የሚል ተጽፎ ነበር። 参见章节 |