Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ማርቆስ 11:12 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

12 በማግስቱም ከቢታንያ ሲወጡ ኢየሱስ ተራበ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

12 በማግሥቱ ከቢታንያ ሲወጡ ኢየሱስ ተራበ።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

12 በማግስቱም ከቢታንያ ሲመለሱ ኢየሱስ ተራበ።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

12 በማግሥቱም ከቢታንያ ሲወጡ ተራበ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

12 በማግሥቱም ከቢታንያ ሲወጡ ተራበ።

参见章节 复制




ማርቆስ 11:12
9 交叉引用  

አርባ ቀን እና አርባ ሌሊት ከጾመ በኋላ ተራበ።


እርሱም ቅጠል ያላት የበለስ ዛፍ ከሩቅ አየ፤ ምናልባት ፍሬ ይገኝባት እንደ ሆነ ብሎ ወደ እርሷ መጣ፤ ነገር ግን የበለስ ወራት አልነበረምና ከቅጠል በቀር ምንም አላገኘባትም።


በማግስቱም ጧት በመንገድ ሲያልፉ፣ በለሲቱ ከነሥሯ ደርቃ አዩ።


በዚያም አርባ ቀን በዲያብሎስ ተፈተነ፤ በእነዚያም ቀናት ምንም ሳይበላ ከቈየ በኋላ በመጨረሻ ተራበ።


ከዚያም ኢየሱስ ሁሉ ነገር እንደ ተፈጸመ ዐውቆ፣ የመጽሐፍ ቃል እንዲፈጸም፣ “ተጠማሁ” አለ።


ስለዚህ በሁሉም ነገር ወንድሞቹን መምሰል ተገባው፤ ይህንም ያደረገው መሓሪና ታማኝ ሊቀ ካህናት ሆኖ፣ እግዚአብሔርን ለማገልገልና ለሕዝቡ የኀጢአትን ስርየት ለማስገኘት ነው።


跟着我们:

广告


广告