ማርቆስ 1:43 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም43 ኢየሱስም ሰውየውን አጥብቆ በማስጠንቀቅ እንዲህ ሲል አሰናበተው፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)43 ኢየሱስም ሰውየውን አጥብቆ በማስጠንቀቅ እንዲህ ሲል አሰናበተው፤ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም43 ኢየሱስ ሰውዬውን በጥብቅ አስጠንቅቆ አሰናበተው፤ 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)43 በብርቱም ተናግሮ ወዲያው አሰናበተው፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)43 በብርቱም ተናግሮ ወዲያው አወጣው፤ 参见章节 |