ሉቃስ 21:19 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም19 ጸንታችሁም በመቆም ነፍሳችሁን ታተርፋላችሁ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)19 በመታገሣችሁም ነፍሳችሁን ታተርፋላችሁ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም19 በትዕግሥታችሁ ነፍሳችሁን ታድናላችሁ” አለ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)19 በትዕግሥታችሁም ነፍሳችሁን ገንዘብ ታደርጓታላችሁ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)19 በመታገሣችሁም ነፍሳችሁን ታገኛላችሁ። 参见章节 |