Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ሉቃስ 13:10 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

10 ኢየሱስ በሰንበት ቀን በአንድ ምኵራብ ያስተምር ነበር።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

10 በሰንበት ቀንም ከምኵራቦቹ በአንዱ ያስተምር ነበር።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

10 ኢየሱስ በሰንበት ቀን ከምኲራቦቹ በአንዱ ያስተምር ነበር፤

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

10 በሰ​ን​በ​ትም በአ​ንድ ምኵ​ራብ ውስጥ አስ​ተ​ማ​ራ​ቸው።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

10 በሰንበትም በአንድ ምኵራብ ያስተምር ነበር።

参见章节 复制




ሉቃስ 13:10
4 交叉引用  

ኢየሱስም በምኵራቦቻቸው እያስተማረ፣ የእግዚአብሔርን መንግሥት የምሥራች ቃል እየሰበከ፣ በሕዝቡ መካከል ማንኛውንም ደዌና ሕመም እየፈወሰ በመላው ገሊላ ይዘዋወር ነበር።


ለከርሞ ካፈራች መልካም ነው፤ አለዚያ ትቈርጣታለህ።’ ”


በይሁዳም በምኵራቦች መስበኩን ቀጠለ።


跟着我们:

广告


广告