Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ሉቃስ 11:3 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

3 የዕለት እንጀራችንን በየዕለቱ ስጠን፤

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

3 የዕለት እንጀራችንን ዕለት ዕለት ስጠን፤

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

3 የዕለት እንጀራችንን በየቀኑ ስጠን!

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

3 የዕ​ለት ምግ​ባ​ች​ንን በየ​ዕ​ለቱ ስጠን።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

3 የዕለት እንጀራችንን ዕለት ዕለት ስጠን፤

参见章节 复制




ሉቃስ 11:3
7 交叉引用  

ሐሰትንና ሐሰት መናገርን ከእኔ አርቅልኝ፤ ድኽነትንም ሆነ ብልጽግናን አትስጠኝ፤ ብቻ የዕለት እንጀራዬን ስጠኝ።


ይህ ሰው በከፍታ ላይ ይኖራል፤ የተራራም ምሽግ መጠጊያው ይሆናል፤ እንጀራ ይሰጠዋል፣ ውሃውም አይቋረጥበትም።


የዕለት እንጀራችንን ዛሬ ስጠን።


ስለዚህ ለነገ በማሰብ አትጨነቁ፤ የነገ ጭንቀት ለነገ ይደር፤ እያንዳንዱ ዕለት የራሱ የሆነ በቂ ችግር አለውና።


የቤርያ ሰዎች ከተሰሎንቄ ሰዎች ይልቅ አስተዋዮች ስለ ነበሩ፣ “ነገሩ እንደዚህ ይሆንን?” እያሉ መጻሕፍትን በየዕለቱ በመመርመር ቃሉን በታላቅ ጕጕት ተቀብለዋል።


跟着我们:

广告


广告