ሉቃስ 1:54 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም54 ምሕረቱን በማስታወስ፣ ብላቴናውን እስራኤልን ረድቷል፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)54 እስራኤልን አገልጋዩን፥ ምሕረቱን በማስታወስ፥ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም54-55 ለአብርሃምና ለዘሩ ለዘለዓለም ያሳየውን ምሕረት በማስታወስ፥ አገልጋዩን እስራኤልን ረድቶታል። ይህንንም ያደረገው ለቀድሞ አባቶቻችን የሰጠውን የተስፋ ቃል ለመፈጸም ነው።” 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)54 ብላቴናውን እስራኤልን ተቀበለው፤ ይቅርታውንም ዐሰበ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)54-55 ለአባቶቻችን እንደ ተናገረ፥ ለአብርሃምና ለዘሩ ለዘላለም ምሕረቱ ትዝ እያለው እስራኤልን ብላቴናውን ረድቶአል። 参见章节 |