ሉቃስ 1:23 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም23 ዘካርያስም የአገልግሎቱ ወቅት በተፈጸመ ጊዜ ወደ ቤቱ ተመለሰ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)23 የአገልግሎቱም ጊዜ እንደ ተፈጸመ ወደ ቤቱ ሄደ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም23 የአገልግሎቱም ጊዜ ከተፈጸመ በኋላ ዘካርያስ ወደ ቤቱ ሄደ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)23 ከዚህም በኋላ የማገልገሉ ወራት በተፈጸመ ጊዜ ወደ ቤቱ ገባ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)23 የማገልገሉም ወራት ሲፈጸም ወደ ቤቱ ሄደ። 参见章节 |