ዘሌዋውያን 8:32 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም32 የተረፈውንም ሥጋና ቂጣ በእሳት አቃጥሉ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)32 ከሥጋውና ከእንጀራውም የተረፈውን በእሳት ታቃጥሉታላችሁ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም32 የተረፈ ሥጋም ሆነ ዳቦ ቢኖር በእሳት አቃጥሉት፤ 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)32 ከሥጋውና ከእንጀራውም የተረፈውን በእሳት አቃጥሉት። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)32 ከሥጋውና ከእንጀራውም የተረፈውን በእሳት ታቃጥሉታላችሁ። 参见章节 |