ዘሌዋውያን 14:54 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም54 ይህ ሕግ ለማንኛውም ተላላፊ የቈዳ በሽታ፣ ለሚያሳክክ ሕመም፣ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)54 “ይህ ሕግ ለሁሉም ዓይነት የለምጽ ደዌ፥ ለቈረቈርም፥ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም54 “እነዚህም ለማንኛውም ተላላፊ ለሆነ የሥጋ ደዌ በሽታ፥ ለእከክ የሥርዓት መመሪያዎች ናቸው። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)54 “ይህም ሕግ ነው፤ ለሁሉ ዓይነት ለምጽና የቈረቈር ደዌ ሕጉ ይህ ነው፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)54 ይህም ሕግ ነው ለሁሉ ዓይነት ለምጽ ደዌ፥ 参见章节 |