Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ዘሌዋውያን 10:20 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

20 ሙሴም ይህን በሰማ ጊዜ መልሱ አረካው።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

20 ሙሴም ሰማ በፊቱም መልካም ሆነ።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

20 ሙሴም ይህን በሰማ ጊዜ በተሰጠው መልስ ተደሰተ።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

20 ሙሴም ሰማ፤ ደስም አለው።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

20 ሙሴም ሰማ በፊቱም መልካም ሆነ።

参见章节 复制




ዘሌዋውያን 10:20
6 交叉引用  

አሮንም ሙሴን፣ “እነሆ፤ በዛሬው ቀን የኀጢአት መሥዋዕታቸውንና የሚቃጠል መሥዋዕታቸውን በእግዚአብሔር ፊት አቀረቡ፤ እኔም እንዲህ ያለ ነገር የደረሰብኝ ሰው ነኝ፤ ታዲያ፣ ዛሬ የኀጢአት መሥዋዕቱን ብበላ ኖሮ እግዚአብሔርስ ደስ ይለው ኖሯልን?” አለው።


እግዚአብሔር ሙሴንና አሮንን እንዲህ አላቸው፤


ፍትሕን ለድል እስኪያበቃ ድረስ፣ የተቀጠቀጠውን ሸንበቆ አይሰብርም፤ የሚጤሰውንም የጧፍ ክር አያጠፋም።


跟着我们:

广告


广告