ሰቈቃወ 3:5 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም5 በምሬትና በድካም፣ ቅጥር ሠራብኝ፤ ዙሪያዬንም ከበበኝ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)5 ቅጥር ሠራብኝ በሐሞትና በድካምም ከበበኝ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም5 ከበባ አድርጎ ምርር ባለ ሐዘንና ችግር ውስጥ ከተተኝ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)5 በዙሪያዬ ቅጥር ሠራብኝ፤ የመከራውንም ጎዳና በእኔ ላይ አቀና። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)5 ቅጥር ሠራብኝ በሐሞትና በድካምም ከበበኝ። 参见章节 |