ሰቈቃወ 3:47 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም47 በጥፋትና በመፈራረስ፣ በችግርና በሽብር ተሠቃየን።” 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)47 ድንጋጤና ቁጣ፥ ጥፋትና ቅጥቃጤ ሆነብን። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም47 ፍርሀትና ውድቀት እንዲሁም ጥፋትና ውድመት በእኛ ላይ ደረሱ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)47 ፍርሀትና ቍጣ፥ ጥፋትና ቅጥቃጤ ያዘን። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)47 ድንጋጤና ቍጣ፥ ጥፋትና ቅጥቃጤ ሆነብን። 参见章节 |