Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ሰቈቃወ 3:35 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

35 በልዑል ፊት፣ ሰው መብቱ ሲነፈገው፣

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

35 የሰውን ፍርድ በልዑል ፊት ይመልስ ዘንድ፥

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

35 ልዑል እግዚአብሔር እያየ ሰብአዊ መብት በሚጣስበት ጊዜ፥

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

35 የሰ​ውን ፍርድ በል​ዑል ፊት ይመ​ልስ ዘንድ፥

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

35 የሰውን ፍርድ በልዑል ፊት ይመልስ ዘንድ፥

参见章节 复制




ሰቈቃወ 3:35
6 交叉引用  

እግዚአብሔር ለድኻ ፍትሕን እንደሚያስከብር፣ ለችግረኛውም ትክክለኛ ፍርድን እንደሚሰጥ ዐውቃለሁ።


በደለኛውን ማጽደቅ ሆነ፣ ጻድቁን በደለኛ ማድረግ፣ ሁለቱም በእግዚአብሔር ዘንድ አስጸያፊ ናቸው።


የድኾችን መብት ለሚገፍፉ፣ የተጨቈነውን ሕዝቤን ፍትሕ ለሚያዛቡ፣ መበለቶችን ለሚበዘብዙ፣ ወላጅ የሌላቸውን ልጆች ለሚመዘብሩ ወዮላቸው!


የምድሪቱ እስረኞች ሁሉ፣ በእግር ሲረገጡ፣


“ንጉሥ ሆይ፤ ልዑል አምላክ ለአባትህ ለናቡከደነፆር ገናናነትንና ታላቅነትን፣ ክብርንና ግርማን ሰጠው።


በሰዎች መካከል ጠብ ቢነሣና ወደ ፍርድ አደባባይ ቢሄዱ፣ ዳኞች ተበዳይን ነጻ፣ በዳይን ግን ጥፋተኛ በማድረግ የፍርድ ውሳኔ ይስጡ።


跟着我们:

广告


广告