ሰቈቃወ 3:33 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም33 ሆነ ብሎ ችግርን፣ ወይም መከራን በሰው ልጆች ላይ አያመጣምና። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)33 የሰውን ልጆች ከልቡ አያስጨንቅም፥ አያሳዝንምም። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም33 ይህም የሚሆነው እርሱ በራሱ ፍላጎት በሰው ላይ ችግርንና ሐዘንን ስለማያመጣ ነው። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)33 ከልቡ አልተቈጣምና፥ የሰውንም ልጆች አላሳዘነምና፥ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)33 የሰውን ልጆች ከልቡ አያስጨንቅም፥ አያሳዝንምም። 参见章节 |