ሰቈቃወ 3:20 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም20 ዘወትር አስበዋለሁ፤ ነፍሴም በውስጤ ተዋርዳለች። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)20 ነፍሴ እያሰበችው በውስጤ ፈዘዘች። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም20 ስለዚህም ሁኔታ ሁልጊዜ ሳስብ መንፈሴ ይጨነቃል፤ 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)20 ነፍሴ እያሰበችው በውስጤ ፈዘዘች። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)20 ነፍሴ እያሰበችው በውስጤ ፈዘዘች። 参见章节 |