ሰቈቃወ 3:15 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም15 መራራ ሥር አበላኝ፤ ሐሞትም አጠገበኝ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)15 ምሬት ሞላብኝ በእሬትም አጠገበኝ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም15 ከችግር የተነሣ ሕይወት እንዲመረኝ አደረገ፤ በእሬትም አጠገበኝ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)15 ምሬትን አጠገበኝ፤ በሐሞትም አሰከረኝ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)15 ምሬት ሞላብኝ በእሬትም አጠገበኝ። 参见章节 |