Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




መሳፍንት 9:22 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

22 አቢሜሌክ እስራኤልን ሦስት ዓመት ከገዛ በኋላ፣

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

22 አቤሜሌክ እስራኤልን ሦስት ዓመት ከገዛ በኋላ፥

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

22 አቤሜሌክም በእስራኤል ላይ ሦስት ዓመት ነገሠ፤

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

22 አቤ​ሜ​ሌ​ክም በእ​ስ​ራ​ኤል ላይ ሦስት ዓመት ገዥ ሆነ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

22 አቤሜሌክም በእስራኤል ላይ ሦስት ዓመት ነገሠ።

参见章节 复制




መሳፍንት 9:22
3 交叉引用  

እስራኤልም በሐሴቦንና በመንደሮቿ፣ በአሮዔርና በመንደሮቿ፣ በአርኖንም አቅራቢያ ባሉት ከተሞች ሁሉ ሦስት መቶ ዓመት ተቀምጦ በነበረበት በዚያ ጊዜ ስለ ምን አልወሰዳችኋቸውም ነበር?


ከዚህ በኋላ ኢዮአታም ሸሽቶ አመለጠ፤ ብኤር ወደ ተባለች ቦታም መጣ፤ ወንድሙንም አቢሜሌክን ፈርቶ ስለ ነበር እዚያው ይኖር ጀመር።


እግዚአብሔር በአቢሜሌክና በሴኬም ገዦች መካከል ክፉ መንፈስ ሰደደ፤ ስለዚህም የሴኬም ሰዎች አቢሜሌክን ከዱት።


跟着我们:

广告


广告