Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ዮሐንስ 8:45 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

45 እኔ ግን እውነት ስለምናገር አታምኑኝም!

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

45 እኔ ግን እውነትን ስለምናገር አታምኑኝም።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

45 እኔ ግን እውነትን ስለምናገር አታምኑኝም፤

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

45 እኔ ግን እው​ነ​ትን እና​ገ​ራ​ለ​ሁና አታ​ም​ኑ​ኝም።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

45 እኔ ግን እውነትን የምናገር ስለ ሆንሁ አታምኑኝም።

参见章节 复制




ዮሐንስ 8:45
7 交叉引用  

ጲላጦስም፣ “ታዲያ፣ ንጉሥ ነህ ማለት ነዋ!” አለው። ኢየሱስም፣ “እኔ ንጉሥ እንደ ሆንሁ መናገርህ ትክክል ነው፤ የተወለድሁት፣ ወደዚህም ዓለም የመጣሁት ስለ እውነት ለመመስከር ነው፤ ከእውነት የሆነ ሁሉ ይሰማኛል” አለው።


ዓለም እናንተን ሊጠላ አይችልም፤ እኔ ግን፣ አድራጎቱ ክፉ መሆኑን ስለምመሰክርበት ይጠላኛል።


ከእናንተ ስለ ኀጢአት በማስረጃ ሊከስሰኝ የሚችል አለን? እውነት የምናገር ከሆነ፣ ለምን አታምኑኝም?


እውነቱን ስለ ነገርኋችሁ ጠላት ሆንሁባችሁን?


እንዲሁም ይድኑ ዘንድ እውነትን ባለመውደድ የሚጠፉትን ሰዎች በሚያታልል በተለያየ የክፋት ሥራ ይመጣል።


跟着我们:

广告


广告