ዮሐንስ 7:2 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም2 የአይሁድ የዳስ በዓል በተቃረበ ጊዜ ግን፣ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)2 የአይሁድም የዳስ በዓል ቀርቦ ነበር። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም2 በዚያን ጊዜ የአይሁድ የዳስ በዓል ቀርቦ ነበር። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)2 የአይሁድም የዳስ በዓላቸው ደርሶ ነበር። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)2 የአይሁድም የዳስ በዓል ቀርቦ ነበር። 参见章节 |