ዮሐንስ 3:7 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም7 ‘ዳግመኛ መወለድ አለባችሁ’ ስላልሁህ አትገረም፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)7 ዳግመኛ መወለድ ያስፈልጋችኋል ስላልሁህ አትደነቅ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም7 ስለዚህ ‘ዳግመኛ መወለድ ያስፈልጋችኋል’ ስላልኩህ አትደነቅ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)7 ስለዚህም ዳግመኛ ልትወለዱ ይገባችኋል ስለ አልሁህ አታድንቅ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)7 ዳግመኛ ልትወለዱ ያስፈልጋችኋል ስላልሁህ አታድንቅ። 参见章节 |