ዮሐንስ 15:17 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም17 እርስ በርሳችሁ እንድትዋደዱ፣ ትእዛዜ ይህች ናት። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)17 እርስ በርሳችሁ እንድትዋደዱ አዛችኋለሁ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም17 እንግዲህ እኔ የማዛችሁ እርስ በርሳችሁ እንድትዋደዱ ነው። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)17 እርስ በርሳችሁም እንድቷደዱ ይህን አዝዣችኋለሁ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)17 እርስ በርሳችሁ እንድትዋደዱ ይህን አዛችኋለሁ። 参见章节 |