ዮሐንስ 15:14 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም14 የማዝዛችሁን ብትፈጽሙ ወዳጆቼ ናችሁ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)14 እኔ ያዘዝኋችሁን ሁሉ ብታደርጉ እናንተ ወዳጆቼ ናችሁ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም14 እናንተም እኔ የማዛችሁን ብትፈጽሙ ወዳጆቼ ናችሁ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)14 እናንተስ ያዘዝኋችሁን ሁሉ ካደረጋችሁ ወዳጆች ናችሁ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)14 እኔ ያዘዝኋችሁን ሁሉ ብታደርጉ እናንተ ወዳጆቼ ናችሁ። 参见章节 |