ዮሐንስ 14:25 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም25 “አሁን ከእናንተ ጋራ እያለሁ ይህን ሁሉ ነግሬአችኋለሁ፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)25 “በእናንተ ዘንድ ስኖር ይህን ነግሬአችኋለሁ፤ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም25 “አሁን ከእናንተም ጋር እያለሁ ይህን ነገር ነግሬአችኋለሁ፤ 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)25 “ከእናንተም ጋር ሳለሁ ይህን ነገርኋችሁ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)25 ከእናንተ ዘንድ ስኖር ይህን ነግሬአችኋለሁ፤ 参见章节 |