ዮሐንስ 12:10 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም10 ስለዚህ የካህናት አለቆች አልዓዛርን ጭምር ለመግደል ተማከሩ፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)10 የካህናት አለቆችም አልዓዛርን ሊገድሉት ተማከሩ፤ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም10 የካህናት አለቆች ግን አልዓዛርንም ለመግደል ተማከሩ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)10 የካህናት አለቆችም አልዓዛርን ሊገድሉት ተማከሩ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)10 የካህናት አለቆችም አልዓዛርን ደግሞ ሊገድሉት ተማከሩ፥ 参见章节 |