Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ዮሐንስ 10:37 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

37 አባቴ የሚያደርገውን ባላደርግ አትመኑኝ፤

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

37 እኔ የአባቴን ሥራ የማልሠራ ከሆነ አትመኑኝ፤

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

37 እኔ የአባቴን ሥራ የማልሠራ ከሆንኩ አትመኑኝ።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

37 የአ​ባ​ቴን ሥራ ባል​ሠራ በእኔ አት​መኑ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

37 እኔ የአባቴን ሥራ ባላደርግ አንትመኑኝ፤

参见章节 复制




ዮሐንስ 10:37
7 交叉引用  

ኢየሱስም እንዲህ ሲል መለሰላቸው፤ “እኔ ነግሬአችሁ ነበር፤ እናንተ ግን አታምኑም፤ በአባቴ ስም የማደርጋቸው ታምራትም ስለ እኔ ይናገራሉ፤


ኢየሱስ ግን፣ “ከአብ የሆኑ ብዙ ታላላቅ ታምራትን አሳየኋችሁ፤ ታዲያ ከእነዚህ ስለ የትኛው ትወግሩኛላችሁ?” አላቸው።


እኔ በአብ እንዳለሁ፣ አብም በእኔ እንዳለ አታምንምን? የምነግራችሁ ቃል ከራሴ አይደለም፤ ነገር ግን ሥራውን የሚሠራው በእኔ የሚኖረው አብ ነው።


ሌላ ሰው ያላደረገውን በመካከላቸው ባላደርግ ኖሮ፣ ኀጢአት ባልሆነባቸው ነበር፤ አሁን ግን እነዚህን ታምራት አይተዋል፤ ሆኖም እኔንም አባቴንም ጠልተዋል።


“እኔ ስለ ራሴ ብመሰክር፣ ምስክርነቴ ተቀባይነት አይኖረውም።


跟着我们:

广告


广告